የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት ዛሬ ይመረቃል - ኢዜአ አማርኛ
የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤት ዛሬ ይመረቃል
99
መጋቢት 05 ቀን 2014 (ኢዜአ) ብልጽግና ፓርቲ ያስገነባው ዘመናዊ ህንጻ በዛሬው ዕለት እንደሚመረቅ ፓርቲው አስታውቋል።
በምርቃት ስነ-ስርዓቱ ላይ የፓርቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ዐቢይ አሕመድ፣ ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ከፍተኛ የፓርቲው ኃላፊዎች እንደሚገኙ ይጠበቃል፡፡