የናይጄሪያ መንግስት ልዑካን ቡድን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኘ ነው - ኢዜአ አማርኛ
የናይጄሪያ መንግስት ልዑካን ቡድን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኘ ነው
60
የካቲት 1/2014 (ኢዜአ) የልምድ ልውውጥ ለማድረግ ኢትዮጵያ የገባው የናይጄሪያ መንግስት ልዑካን ቡድን ኢንዱስትሪ ፓርኮችን እየጎበኘ ነው፡፡
በናይጄሪያ የግብርና ሚኒስትር ሙሃመድ ማሃሙድ አቡበከር የተመራው ልኡክ 7 የግዛት አስተዳደር ኃላፊዎችን ጨምሮ 30 አባላት አሉት፡፡
የልዑኩ አባላት ቡልቡላ የተቀናጀ አግሮ ኢንዱስትሪ ፓርክን የጎበኙ ሲሆን ፥ ይርጋለም አግሮ-ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡