ፈረንሳይ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች - ኢዜአ አማርኛ
ፈረንሳይ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ አደረገች
60
ጥር 20 ቀን 2014 (ኢዜአ) ፈረንሳይ 6 ነጥብ 7 ሚሊየን ዶዝ የኮቪድ-19 ክትባት ድጋፍ ለኢትዮጵያ አድርጋለች፡፡
ድጋፉን ኢትዮጵያ በኮቫክስ ጥምረት አማካኝነት በተያዘው ሳምንት መረከቧ ታውቋል፡፡
ድጋፉ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ሀገራት ውስጥ ከፈረንሳይ የኮሮና ቫይረስ ክትባት ያገኘች ቀዳሚ አገር እንደሚያደርጋት በኢትዮጵያ ከፈረንሳይ ኤምባሲ የተገኘ መረጃ ያመላክታል፡፡