የጥምቀት በዓል በመላው የኦርቶዶክስ እምነት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ነው

ጥር 11 ቀን 2014 (ኢዜአ) የጥምቀት በዓል በመላው የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡

የጥምቀት በዓል በተለይም በአዲስ አበባ ጃንሜዳ፣ በጎንደር፣ በላሊበላ እና በተለያዩ አካባቢዎች በመከበር ላይ ይገኛል፡፡በዓሉ በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስነ ስርዓቶች ነው እየተከበረ የሚገኘው፡፡

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም