በወንዶች የበርሊን ማራቶን ጉዬ አዶላ አሸነፈ - ኢዜአ አማርኛ
በወንዶች የበርሊን ማራቶን ጉዬ አዶላ አሸነፈ
68
መስከረም 16 ቀን 2014 (ኢዜአ) ዛሬ በጀርመን በተካሄደው የቢኤምደብልዩ በርሊን ማራቶን አትሌት ጉዬ አዶላ በ2:05:45 በሆነ ሰአት በመግባት አሸንፏል።
በውድድሩ ኬንያዊው አትሌት ቤትዌል ዬጎን ሁለተኛ የወጣ ሲሆን በውድድሩ ተጠባቂ የነበረው አትሌት ቀኒነሳ በቀለ በሦስተኝነት አጠናቋል።