የአድዋ በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ደረጃ እየተከበረ ነው - ኢዜአ አማርኛ
የአድዋ በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ደረጃ እየተከበረ ነው
47
አሶሳ የካቲት17/2013 (ኢዜአ) 125ኛው የአድዋ በዓል በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ደረጃ በአሶሳ ከተማ እየተከበረ ነው።
በበዓሉ ሥነ-ሥርዓት የባህልና ቱሪዝም ሚኒስትር ዶክተር ሂሩት ካሳውን ጨምሮ የተለያዩ የፌደራልና የክልል ከፍተኛ አመራሮች ይታደማሉ።
በዓሉን የሚመለከት ጥናታዊ ጽሑፍ ቀርቦ ውይይት እንደሚደረግበትና በክልሉ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ፓርክ እንደሚሰየም ይጠበቃል ።