አምባሳደሮች የጎርጎራ የልማት ፕሮጀክትን የሥራ ክንውን እየጎበኙ ነው - ኢዜአ አማርኛ
አምባሳደሮች የጎርጎራ የልማት ፕሮጀክትን የሥራ ክንውን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ (ኢዜአ) ጥር 7/2015 አምባሳደሮች የጎርጎራ የልማት ፕሮጀክትን የሥራ ክንውን እየጎበኙ ነው።
ኢትዮጵያን ወክለው በተለያዩ ሀገራት የሚሰሩ አምባሳደሮች የገበታ ለሀገር ፕሮጀክት አንድ አካል የሆነውን የጎርጎራ የልማት ፕሮጀክትን የሥራ ክንውን እየጎበኙ ነው።