ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ሽሬ እንዳስላሴ ገቡ - ኢዜአ አማርኛ
ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ሽሬ እንዳስላሴ ገቡ
108
ሽሬ እንዳስላሴ ጥር 6/2011 ቀዳማዊት እመቤት ወይዘሮ ዝናሽ ታያቸው ሽሬ እንዳስላሴ ሲገቡ ደማቅ አቀባበል ተደረገላቸው።
ቀዳማዊት እመቤቷ ዛሬ ረፋድ ላይ ሽሬ እንዳስላሴ ከተማ ሲገቡ የክልሉ ምክትል ርእሰ-መስተዳድር ዶክተር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የከተማው ነዋሪ ህዝብ ደማቅ አቀባበል አድርጎላቸዋል።
ወይዘሮ ዝናሽ በሽሬ እንዳስላሴ ከተማ ለሚገነባው ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መሰረተ ድንጋይ ያስቀምጣሉ ተብሎም ይጠበቃል።