የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮችን ምደባ ይፋ አደረገ - ኢዜአ አማርኛ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአዲስ ተሿሚ አምባሳደሮችን ምደባ ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ ታህሳስ 18/2011 የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አዲስ ተሿሚ አምባሳደሮች ኢትጵያን ወክለው የሚሰሩባቸውን አገሮች ይፋ አደረገ። በዚህም መሰረት:
1 አምባሳደር ሱሌይማን ደደፎ - አቡዳቢ
2 ወይዘሮ ሙሉ ሰለሞን - በርሊን
3 አቶ አብዱልአዚዝ መሐመድ - ጅቡቲ
4 ወይዘሮ ናሲሴ ጫሊ - ኦታዋ
5 አቶ ሐሰን ታጁ - ዳካር
6 አቶ ረታ አለሙ - ቴልአቪቭ
7 አቶ ሄኖክ ተፈራ - ፓሪስ
8 ወይዘሮ አለምፀሐይ መሠረት - ካምፓላ
9 ዶ/ር ትዝታ ሙሉጌታ - ኒውዴልሂ
10 አምባሳደር ተስፋዬ ይልማ - በአዲስ አበባ የአፍሪካ ህብረት ቋሚ መልዕክተኛ
11 አምባሳደር ተሾመ ቶጋ - ቤጂንግ
12 አቶ ተፈሪ ታደሰ - ጁባ
13 አቶ ፍፁም አረጋ - ዋሽንግተን።
14 ዶ/ር አዲሱ ገ/እግዚአብሔር - ሐራሬ
15 አቶ ሚሊዮን ሳሙኤል - ዘሄግ
16 አቶ መለስ አለም - ናይሮቢ
17 አቶ ብርሃኔ ፍስሐ- አዲስ አበባ ምክትል የአፍሪካ ህብረት ቋም መልዕክተኛ
18 ዶ/ር አይሮራት መሐመድ - ሙስካት
19 አምባሳደር ሳሚያ ዘካርያ - ዶሃ መመደባቸውን ሚኒስቴሩ ለኢዜአአ በላከው መግለጫ አመልክቷል።