በኦሮሚያ ክልል 75 ሰዎች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ - ኢዜአ አማርኛ
በኦሮሚያ ክልል 75 ሰዎች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር ዋሉ
85
ታህሳስ 16/2011 በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ የሃላፊነት ደረጃ ላይ የሚገኙ 75 ሰዎች በሙስና ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የክልሉ ፀረ ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ። የኮሚሽኑ ኮሚሽነር አቶ አበበ ከበደ ዛሬ በሰጡት መግለጫ በዘጠኝ የኮሚሽኑ ቅርንጫፎች ምርመራ ሲካሂድ ነበር ብለዋል፡፡ በኮሚሽኑ እስካሁን በተከናወነው የማጣራት ሥራ በሙስና ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ውለዋል መዋላቸውም ተገልጿል፡፡ በዚሁ መሰረት ፡- የኦሮሚያ ብድር እና ቁጠባ ተቋም ዋና ዳይሬክተርና የተቋሙ የማኔጅመንት ኮሚቴ አባላት፤
- አቶ ተሾመ ለገሰ
- አቶ ተሾመ ከበደ
- ወይዘሮ መስከረም ደበበ
- አቶ መሃመድ ቃሲም
- አቶ እንዳልካቸው በላቸው
- አቶ ይልማ ዴሬሳ
- አቶ አብዶ ገለቶ
- አቶ መንግስቱ ረጋሳ