ሰዎችን በመግደልና በማስገደል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ - ኢዜአ አማርኛ
ሰዎችን በመግደልና በማስገደል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
65
ታህሳስ 14/2011 በኦሮሚያ ክልል በተለያዩ አካባቢዎች አባ ቶርቤ በሚል ስም ሰላማዊ ሰዎችን፣የመንግስት አመራሮችንና የጸጥታ አካላትን ሲገድሉና ሲያስገድሉ የነበሩ 6 ግለሰቦች በብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት በተደረገ ጥብቅ ክትትል ዛሬ አዲስ አበባ ውስጥ በቁጥጥር ስር እንደዋሉ ተገለጸ፡፡ ግለሰቦቹ አባቶርቤ በሚል ስም ማንነታቸውን በመደበቅ በተለያዩ ጊዜያት በርካታ ሰዎችን ሲገድሉና ሲያስገድሉ እንደነበር ተጠቅሷል፡፡ምንጭ፡- የኦሮሚያ ኮሙኒኬሽን ቢሮ