የኢህአዴግ ቁጥጥር ኮሚሽን አመራሮች ምርጫ ተካሄደ - ኢዜአ አማርኛ
የኢህአዴግ ቁጥጥር ኮሚሽን አመራሮች ምርጫ ተካሄደ
123
መስከረም 25/2010 ሶስት አባላት ያሉት የኢህአዴግ ቁጥጥር ኮሚሽን አመራር ምርጫ ተካሄደ፡፡ በዚህም መሰረት፡-ኢንጅነር አወቀ ሀይለማርያም - ከአዴፓ ሰብሳቢ አቶ ጀማል ረዲ - ከደኢህዴን ምክትል ሰብሳቢ አቶ ብርሃኑ ፈይሳ ከኦዴፓ ፀሀፊ ሆነው ተመርጠዋል። ተመራጮቹ ለቀጣዮቹ ሁለት ዓመታት የድርጅቱን የቁጥጥር ኮሚሽን እንደሚመሩ ተገልጿል፡፡