ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድና የሚኒስትሮች ልዑክ ቡድን በጣሊያን የሥራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

128

አዲስ አበባ ኢዜአ ጥር 29/2015፦ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና የሚኒስትሮች ልዑክ ቡድን በሮም፤ ጣሊያን የሥራ ጉብኝት በማድረግ ላይ ይገኛሉ።

May be an image of 9 people, people standing and outdoors

ከፕሬዝዳንት ሴርጂዮ ማታሬላ ጋር ባደረጉት የሁለትዮሽ ውይይት በኢትዮጵያ እና ጣሊያን መካከል ስላለው ግንኙነት እንዲሁም በሌሎች ወቅታዊ ዓለም አቀፋዊ እና ቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽሕፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም