የአየር ኃይል ነባር የሙያ ማሻሻያ ያደረጉ አባላትንና አዲስ መሰረታዊ ወትድርና ያጠናቀቁ ምልምሎችን እያስመረቀ ነው - ኢዜአ አማርኛ
የአየር ኃይል ነባር የሙያ ማሻሻያ ያደረጉ አባላትንና አዲስ መሰረታዊ ወትድርና ያጠናቀቁ ምልምሎችን እያስመረቀ ነው
282
አዲስ አበባ (ኢዜአ) ጥር 4/2015 የኢፌዴሪ የአየር ኃይል በደረጃ-7 የሙያ ማሻሻያ ያደረጉ የአየር ኃይል ነባር አባላትን እና አዲስ መሰረታዊ ወትድርና ያጠናቀቁ የአየር ኃይል ምልምሎችን እያስመረቀ ይገኛል።
በምርቃት መርኃ-ግብሩ ላይ የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጀኔራል ይልማ መርዳሳን ጨምሮ ሌሎች የአየር ኃይል መኮንኖች እና እንግዶች ተገኝተዋል።
የምርቃት መርኃ-ግብሩም የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና መምሪያ ቅጥር ግብ በመካሄድ ላይ ይገኛል።