የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው - ኢዜአ አማርኛ
የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው
371
አዲስ አበባ ኢዜአ ጥር 1/2015፦ የሸገር ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት ምስረታ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።
በጉባኤው መክፈቻ የምክር ቤቱ አባላት ቃለ መሀላ ፈፅመዋል።
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ 5 ከተሞችን ማለትም ሱሉልታ፣ ቡራዩ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ፣ ገላን እና ሰበታን በአንድ አጣምሮ የሚያስተዳድር የሸገር ከተማ አስተዳደር እንዲመሰረት በቅርቡ መወሰኑ ይታወሳል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።