ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሳይንስ ሙዚየምን መርቀው ከፈቱ - ኢዜአ አማርኛ
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሳይንስ ሙዚየምን መርቀው ከፈቱ
154
አዲስ አበባ መስከረም 24 /2015 (ኢዜአ)ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሳይንስ ሙዚየምን መርቀው ከፍተዋል።
ሙዚየሙ በ6 ነጥብ 78 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ሲሆን፣ሳይንስና ጥበብን በጋራ አጣምሮ በያዘ የኪነ-ህንጻ ንድፍ የተገነባ ነው።
ለኢትዮጵያ ሳይንስ እድገት ከፍተኛ አበርክቶ እንደሚኖረውም ተጠቁሟል።
ከሙዚየም ምረቃ ስነስርአቱ በተጓዳኝ የፓን አፍሪካን አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ጉባኤ እየተካሄደ ነው።