ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ሴናተር ጂም ኢንሆፈን ተቀብለው አነጋገሩ

266

መስከረም 23 ቀን 2015 (ኢዜአ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የአሜሪካ ሴናተር ጂም ኢንሆፈን ተቀብለው አነጋገሩ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው በኩል "ሴናተር ጂም ኢንሆፈ ወደ ኢትዮጵያ በድጋሚ እንኳን ደህና መጡ" ብለዋል።

May be an image of 11 people, people standing, suit and outdoors
የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም