የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሳልጠው የድሬደዋ ነፃ የንግድ ቀጠና ተመረቀ

237

ነሐሴ 8 ቀን 2014 (ኢዜአ) የኢትዮጵያን የገቢና የወጪ ንግድ በከፍተኛ ሁኔታ የሚያሳልጠው የድሬደዋ ነፃ የንግድ ቀጠና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ መርቀው ከፍተውታል።

የንግድ ቀጠናው ለጅቡቲ ወደብ በቅርብ እርቀት ላይ መገንኘቱ የሀገሪቱን የገቢ ና የወጪ ንግድን አንደሚያሳልጥ ተመልክቷል።

የድሬደዋ ነፃ የንግድ ቀጠና የምስራቁን የኢኮኖሚ ኮሪደር እንቅስቃሴ በማሳለጥና የስራ እድል በመፍጠር ጭምር ጠቀሜታው ዘርፈ ብዙ መሆኑ ተገልጿል።

የኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት
2015
ዓ.ም