የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ ከአንድ ሺህ በላይ ተማሪዎቹን አስመረቀ - ኢዜአ አማርኛ
የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ ከአንድ ሺህ በላይ ተማሪዎቹን አስመረቀ
72
ጥቅምት 6/2014 (ኢዜአ) የደምቢ ዶሎ ዩኒቨርስቲ 1 ሺህ 127 ተማሪዎቹን በዛሬው እለት አስመርቋል። ዩኒቨርስቲው ዛሬ ከሚያስመርቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 1 ሺህ 42ቱ በመጀመሪያ ዲግሪ የሚያስመርቅ ሲሆን ቀሪዎቹ ደግሞ በ2ኛ ዲግሪ የተመረቁ መሆኑ ተገልጿል።
ዩኒቨርስቲው ለአቶ ሌንጮ ለታ የክብር ዶክትሬት እንደሚሰጥም ከኦቢኤን ያገኘነው መረጃ ይጠቁማል።