የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አዲስ የካቢኔ አባላት ሹመትን አፀደቀ - ኢዜአ አማርኛ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አዲስ የካቢኔ አባላት ሹመትን አፀደቀ
175
አዲስ አበባ ነሃሴ 4/2010 የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አዲስ የካቢኔ አባላት ሹመትን አፀደቀ በዚህ መሰረት፦
- ወይዘሮ አልማዝ አብርሃ የሴቶችና ህፃናት ጉዳዮች ቢሮ ሓላፊ
- ወይዘሮ ፍሬህይወት ተፈራ የፍትህ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ጀማሉ ጀምበር የወጣቶችና ስፖርት ጉዳይ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ሺሰማ ገብረስላሴ የገቢዎች ባለስልጣን ሓላፊ
- ዶክተር ፍረህይወት ገብረሂወት የፐብሊክ ሰርቪስ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ አሰፋ ዮሃንስ የቴክኒክና ሙያ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ኤርሚያስ ኪሮስ የኢንዱስትሪ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ አብዱልፈታህ ዮሱፍ የንግድ ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ፎኢኖ ፎላ የፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ሽመልስ እሸቱ የመሬት ልማት ማኔጅመንት ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ደረጀ ፍቃዱ የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር
- አቶ ዘውዱ ቀፀላ የሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ
- ዶክተር ዮሃንስ ጫላ የጤና ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ንጋቱ ዳኛቸው የጥቃቅንና አነስተኛ ቢሮ ሓላፊ
- ኢንጅነር ሰናይት ዳምጠው የቤቶች ልማት ቢሮ ሓላፊ
- አቶ ነብዩ ባዬ የባህልና ቱሪዝም ሓላፊ ሲሆኑ ምክር ቤቱ ዛሬ ባካሄደው አስቸኳይ ጉባኤ ሽመቶቹን አፅድቋል።