የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ - ኢዜአ አማርኛ
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አፀደቀ
197
አዲስ አበባ ጥቅምት 10/2013 (ኢዜአ) የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት በምክትል ከንቲባ ወይዘሮ አዳነች አቤቤ የቀረበለትን ልዩ ልዩ ሹመቶች ዛሬ አጸደቀ።
በዚህ መሠረት፦
1ኛ. አቶ ጥራቱ በየነ - በምክትል ከንቲባ ማዕረግ የከተማ ስራ አስኪያጅ ቢሮ ኃላፊ
2ኛ. ዶክተር መስከረም ፈለቀ - ቤቶች ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
3ኛ . ኢንጂነር አያልነሽ ኃብተማርያም - ኮንስትራክሽን ቢሮ ኃላፊ
4ኛ. ዶክተር መስከረም ምትኩ - የፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር
5ኛ. ዶክተር ሚልኬሳ ጃጋማ - መሬት ልማት አስተዳደር ቢሮ ኃላፊ
6ኛ. ዶክተር ሙሉቀን ሀብቱ - ኢንዱስትሪ ቢሮ ኃላፊ
7ኛ. አቶ ተፈራ ሞላ - ሰራተኛና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ
8ኛ. አቶ ሙሉጌታ ተፈራ - ገቢዎች ቢሮ ኃላፊ ሆነው የተሾሙ ሲሆን ተሿሚዎቹ በምክር ቤቱ ቀርበው ቃለ መሀላ ፈጽመዋል።